በመስሉ ላይ አዲስ አበባ በሚገኝው በኦሮሚያ ኒውስ ኔትዎርክ ስቱዲዮ ውስጥ በቀን ግንቦት 17፥ 2013 ዜና ሲያነብ የሚታየው ጋዜጠኛ ደሱ ዱላ፥ በአገሪቱ ውስጥ እየተካሄደ ያለው የእርስ በርስ ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ ከታሰሩት በርካታ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ነው (ሬውተርስ/ቲክሳ ነገሪ)

የኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት በአንድ ወቅት ከፍተኛ ተስፋ ፈንጥቆበት የነበረውን የፕሬስ ነፃነት ደብዛውን አጠፋው