በዋሽንግተን ዲ.ሲ. በጃንዋሪ 6፣ 2021 በአሜሪካ ካፒቶል ሒል ከተካሔደው አመፅ ጋር በተያያዘ የተለያዩ የፌደራል ምርመራዎች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጋዜጠኞች ለሲ.ፒ.ጄ. እንደገለፁጽ በአንድ በኩል አመፁ የተቀጣጠለው በአሁኑ ወቅት ዓለማቀፍ በሆነው ምርጫን አስመልክቶ አየተካሄደ ባለው የሀሰት ትርክት ነው (ጌቲ ኢሜጅ/ኤኤፍፒ/ብሬንት ስታይርቶን)

ምርጫን የተመለከተ የተሳሳተ መረጃ በዓለም ዙሪያ እየተከሰተ ነው፤ እነዚህ ጋዜጠኞች ደግሞ እየተፋለሙት ነው