ጃፓናዊው ጋዜጠኛ ዩኪ ኪታዙሚ፥ በመስሉ ላይ በየካቲት ወር ወደ ያንጎን ፖሊስ ጣቢያ ሲወሰድ የሚታየው፥ የምያንማር ድህረ-ወታደራዊ መፈንቅለ ተከትሎ ከታሰሩ በርካታ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ነው። ኪታዙሚ የውሸት ዜና በማሰራጨት ተከሷል፣ ነገር ግን በግንቦት ወር ወደ ጃፓን እንዲመለስ ተፈቅዶለታል። ምያንማር አሁን ከቻይና ቀጥላ በዓለም ሁለተኛዋ የጋዜጠኞች አሳሪ አገር ነች። (ምስል በኤፒ)

በዓለም አቀፍ ደረጃ በእስር ቤት የታጎሩ ጋዜጠኞች ቁጥር ጨምሯል