በጄኒፈር ደንሃም/ሲፒጄ ምክትል ኤዲቶሪያል ዳይሬክተር ጥር 5፣ 2014 የታተመ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ (ሲፒጄ) በዓመቱ በሰበሰበው አጠቃላይ መረጃ፣ በ2013/14 ቢያንስ 27 ጋዜጠኞች ከስራቸው ጋር በተያያዘ መገደላቸውን እና ህንድ እና ሜክሲኮም ብዙ የሚዲያ ሰራተኞች ከተገደሉባቸው ሀገራት መካክል ቀዳሚ መሆናቸውን አስታውቋል። በፕሬስ ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን ያካተተው የሲፒጄ ሪፖርት ከታተመ ከህዳር 30፣ 2014 ወዲህ፣ የተገደሉት የጋዜጠኞች ቁጥር በሦስት…