በእስር ቤት ውስጥ የኮቪድ-19 አደገኛነት እየታወቀ በዓለማቀፍ ደረጃ ቢያንስ 274 ጋዜጠኞች ታስረዋል ኒዮርክ፣ ታህሳስ 6፣ 2013–የጋዜጠኞች ተሟጋች ኮሚቴ (ሲ.ፒ.ጄ) በቅርቡ ያካሄደው አመታዊ ቆጠራ እንደሚያሳየው በ2012/13 ዓ.ም ካሁን በፊት ታይቶ በማይታወቅ መጠን፣ በርካታ ጋዜጠኞች ስራቸውን በመስራታቸው ብቻ ለእስር ተዳርገዋል። ይህም የሆነው፣ ጋዜጠኞች ስለ ኮሮና ቫይርስ ወረርሺኝ እና ስለህዝባዊ ተቃዋሞ በሚዘግቡበት ወቅት አላሰራ ብለው በሚያውኳቸው መንግስታት ነው።…